የዩናይትድ ስቴትስ ወታደራዊ ኃይል ሶማልያ ውሰጥ ሥልሳ አማጽያን እንደተገደሉ ገለፀ
newsare.net
የዩናይትድ ስቴትስ ወታደራዊ ኃይል ሶማልያ ውሰጥ በአል ሸባብ ላይ በአካሄደው የአየር ድብዳባ 60 አማጽያን እንደተገደሉ ገልጿል። ለአንድ ዓመት በሚጠጋ ጊዜ ውስየዩናይትድ ስቴትስ ወታደራዊ ኃይል ሶማልያ ውሰጥ ሥልሳ አማጽያን እንደተገደሉ ገለፀ
የዩናይትድ ስቴትስ ወታደራዊ ኃይል ሶማልያ ውሰጥ በአል ሸባብ ላይ በአካሄደው የአየር ድብዳባ 60 አማጽያን እንደተገደሉ ገልጿል። ለአንድ ዓመት በሚጠጋ ጊዜ ውስጥ ባልታየ መልኩ ብዙ አማጽያን የተገደሉበት ተድርጎ ታይቷል። Read more