ኤርትራ ውስጥ መነኮሳት ታሰሩ
newsare.net
ኤርትራ ውስጥ ባለፈው ሳምንት አምስት የደብረ ቢዜን ገዳም መነኮሳት በፖሊስ ተይዘው መታሰራቸው እና እስካሁንም ጊንዳይ ከተማ እንደታሰሩ መሆናቸው ተገለጠ። ከኤርትራ ውስጥ መነኮሳት ታሰሩ
ኤርትራ ውስጥ ባለፈው ሳምንት አምስት የደብረ ቢዜን ገዳም መነኮሳት በፖሊስ ተይዘው መታሰራቸው እና እስካሁንም ጊንዳይ ከተማ እንደታሰሩ መሆናቸው ተገለጠ። ከዩናይትድ ስቴትስ እና ከእስራኤል የአብያተ ክርስቲያን ምንጮች ለቪኦኤ ገልፀዋል። Read more