በኢራቋ የኩርዶች ከተማ በሬስቶራንት ላይ በተፈፀመ ጥቃት የሰው ህይወት አለፈ
newsare.net
አንድ ታጣቂ፣ በኢራቋ የኩርዶች ከተማ አረቢል ውስጥ በሚገኝ ሬስቶራንት ውስጥ በዛሬው ቀን በፈፀመው ጥቃት፣ እስካሁን በተረረጋገጠው መሠረት አንድ የቱርክ ዲፕበኢራቋ የኩርዶች ከተማ በሬስቶራንት ላይ በተፈፀመ ጥቃት የሰው ህይወት አለፈ
አንድ ታጣቂ፣ በኢራቋ የኩርዶች ከተማ አረቢል ውስጥ በሚገኝ ሬስቶራንት ውስጥ በዛሬው ቀን በፈፀመው ጥቃት፣ እስካሁን በተረረጋገጠው መሠረት አንድ የቱርክ ዲፕሎማት መገደሉን፣ መንግሥዊው የቱርኩ ዜና አውታር ዘግቧል። Read more