Ethiopia



ቺኩንጉንያ

በድሬዳዋ ከሣምንት በፊት መቀስቀሱ የተነገረው ቺኩንጉንያ የሚባል ወረርሽኝ ከሰባት ሺህ በላይ ሰው ማዳረሱን የተማዪቱ ጤና ቢሮ አስታውቋል።
Get more results via ClueGoal