ኢትዮጵያ በህዳሴ ግድብ ድርድር «ጥቅሜን አስጠብቄያለሁ» አለች
newsare.net
ከህዳር 5-6 /2012 ዓ/ም በአዲስ አበባ፣ ከህዳር 22-23/2012 በካይሮ ፣ከታህሳስ 12-13/2012 በካርቱም ፣ እንዲሁም ከጥር 4/2012 እስከ ጥር 6/2012 ድረስ በዋሺንግተን ዲሲ የተደረጉኢትዮጵያ በህዳሴ ግድብ ድርድር «ጥቅሜን አስጠብቄያለሁ» አለች
ከህዳር 5-6 /2012 ዓ/ም በአዲስ አበባ፣ ከህዳር 22-23/2012 በካይሮ ፣ከታህሳስ 12-13/2012 በካርቱም ፣ እንዲሁም ከጥር 4/2012 እስከ ጥር 6/2012 ድረስ በዋሺንግተን ዲሲ የተደረጉት እና ታላቁ የህዳሴ ግድብን የተመለከቱ ድርድሮች የኢትዮጵያን ጥቅም ያስጠበቁ እንደነበሩ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ገዱ አንዳርጋቸው ተናግረዋል። Read more