ኦነግ ሊቀመንበር ለሰላምና ለ«ነፃና ግልፅ» ምርመራ ጥሪ አሰሙ
newsare.net
በሃጫሉ ሁንዴሳ ህልፈት በእጅጉ ያዘኑ መሆናቸውን በመግለፅ ለቤተሰቡ፣ ለጓደኞቹ፣ ለመላው የኦሮሞና የኢትዮጵያ ሕዝብ መልዕክታቸውን ያስተላለፉት የኦሮሞ ነፃኦነግ ሊቀመንበር ለሰላምና ለ«ነፃና ግልፅ» ምርመራ ጥሪ አሰሙ
በሃጫሉ ሁንዴሳ ህልፈት በእጅጉ ያዘኑ መሆናቸውን በመግለፅ ለቤተሰቡ፣ ለጓደኞቹ፣ ለመላው የኦሮሞና የኢትዮጵያ ሕዝብ መልዕክታቸውን ያስተላለፉት የኦሮሞ ነፃነት ግንባር ሊቀመንበር ኦቦ ዳዉድ ኢብሳ የማንም ሲቪል ህይወት በዚህ ዓይነት ሁኔታ ማለፍ እንደሌለበት አሳስበዋል። Read more