በትግራይ ክልል መድኃኒት ለማቅረብ እንደተቸገረ የክልሉ ጤና ቢሮ ገለፀ
newsare.net
በትግራይ ክልል ለሚገኙ የጤና ተቋማት መድኃኒት ለማቅረብ የፀጥታ ችግር እንቅፋት እደሆነበት የክልሉ የጤና ቢሮ አስታውቋል። የቢሮውን የመድኃኒት ክፍል አስተበትግራይ ክልል መድኃኒት ለማቅረብ እንደተቸገረ የክልሉ ጤና ቢሮ ገለፀ
በትግራይ ክልል ለሚገኙ የጤና ተቋማት መድኃኒት ለማቅረብ የፀጥታ ችግር እንቅፋት እደሆነበት የክልሉ የጤና ቢሮ አስታውቋል። የቢሮውን የመድኃኒት ክፍል አስተባባሪ አቶ ገብረእግዚያብሔር ገብረጊዮርጊስን ያነጋገራቸው መቀሌ የሚገኘው ዘጋቢያችን ጠቁሟል። Read more