የኢትዮጵያ ህፃናትን አንባቢ ለማድረግ የሚጥሩት እናትና ልጅ
newsare.net
ከኢትዮጵያ በማደጎ የተወሰደች የ12 አመት ህፃን ከአሜሪካዊት እናቷ ጋር በመሆን በኢትዮጵያ ያሉ ህፃናት የማንበብና መፃፍ ክህሎታቸውን እንዲያዳብሩ የሚያስችየኢትዮጵያ ህፃናትን አንባቢ ለማድረግ የሚጥሩት እናትና ልጅ
ከኢትዮጵያ በማደጎ የተወሰደች የ12 አመት ህፃን ከአሜሪካዊት እናቷ ጋር በመሆን በኢትዮጵያ ያሉ ህፃናት የማንበብና መፃፍ ክህሎታቸውን እንዲያዳብሩ የሚያስችሉ መፅሀፍትን እየፃፉና በነፃ ለማዳረስ እየሰሩ ነው። 'ሰፊ ልብ፣ ትልቅ ህልም' ብለው ባቋቋሙት ድርጅት አማካኝነትም እስካሁን በአማርኛ፣ ትግርኛ ኦሮምኛና ሶማሊኛ የተፃፉ አዳዲስ ታሪክ ያላቸው ከ100 ሺህ በላይ መፅሀፍትን በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች አዳርሰዋል። Read more