አምባሳደር ማይክ ሐመር በሎስ አንጀለስ ከትውልደ ኢትዮጵያ የኦሮሞ ማኅበረሰብ ተወካዮች ጋራ ያደረጉት ወይይት
newsare.net
የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ አምባሳደር ማይክ ሐመር፣ በዩናይትድ ስቴትስ ካሊፎርኒያ ግዛት ሎስ አንጀለስ ከተማ እና በአካባቢው ከሚኖሩ የኢትዮጵያ ማኅበረአምባሳደር ማይክ ሐመር በሎስ አንጀለስ ከትውልደ ኢትዮጵያ የኦሮሞ ማኅበረሰብ ተወካዮች ጋራ ያደረጉት ወይይት
የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ አምባሳደር ማይክ ሐመር፣ በዩናይትድ ስቴትስ ካሊፎርኒያ ግዛት ሎስ አንጀለስ ከተማ እና በአካባቢው ከሚኖሩ የኢትዮጵያ ማኅበረሰብ አባላት ተወካዮች ጋራ፣ በኢትዮጵያ ወቅታዊ ኹኔታ ላይ ከሳምንት በፊት ውይይት አድርገዋል። አምባሳደሩ፣ ከኦሮሞ ማኅበረሰብ ተወካዮች ጋራ ያደረጉትን ውይይት አስመልክቶ፣ በፈቃዱ ሞረዳ፥ ሁለት የውይይቱን ተሳታፊዎች አነጋግሮ እንደሚከተለው ያቀርበዋል። Read more