ትረምፕ በሰደድ እሳት እና በአውሎ ነፋስ የተጠቁ ግዛቶችን ሊጎበኙ ነው
newsare.net
ፕሬዝደንት ዶናልድ ትረምፕ በአሜሪካ በሰደድ እሳትና አደገኛ አውሎ ነፋስ የተጠቁ አካባቢዎችን ነገ ዓርብ እንደሚጎበኙ ታውቋል። ፕሬዝደንቱ በአውሎ ነፋስ ኼሊትረምፕ በሰደድ እሳት እና በአውሎ ነፋስ የተጠቁ ግዛቶችን ሊጎበኙ ነው
ፕሬዝደንት ዶናልድ ትረምፕ በአሜሪካ በሰደድ እሳትና አደገኛ አውሎ ነፋስ የተጠቁ አካባቢዎችን ነገ ዓርብ እንደሚጎበኙ ታውቋል። ፕሬዝደንቱ በአውሎ ነፋስ ኼሊን የተጠቃችውን የሰሜን ካሮላይና እንዲሁም የሰደድ እሳት በቀጠለባት ካልፎርኒያ ጉብኝት እንደሚያደርጉ ታውቋል። አንድ መቶ ሺሕ ነዋሪዎች ቤታቸውን ለቀው እንዲወጡ ትዕዛዝ በተላለፈባት ካልፎርኒያ አዲስ እሳት መቀስቀሱም ታውቋል። ጄንያ ዱሉ ከሎስ ኤንጀለስ ያጠናቀረችውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ። Read more