ፕሬዝደንት ትረምፕ የህንድ ጠቅላይ ሚንስትር ኔራንድራ ሞዲን በኋይት ቤተ መንግሥት አስተናገዱ
newsare.net
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝደንት ዶናልድ ትረምፕ ትላንት ሐሙስ ከህንድ ጠቅላይ ሚንስትር ኔራንድራ ሞዲ ጋራ በርከት ያሉ የኃይል ምንጭ (ኤነርጂ) እና የመከላከያፕሬዝደንት ትረምፕ የህንድ ጠቅላይ ሚንስትር ኔራንድራ ሞዲን በኋይት ቤተ መንግሥት አስተናገዱ
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝደንት ዶናልድ ትረምፕ ትላንት ሐሙስ ከህንድ ጠቅላይ ሚንስትር ኔራንድራ ሞዲ ጋራ በርከት ያሉ የኃይል ምንጭ (ኤነርጂ) እና የመከላከያ ስምምነቶች ተፈራርመዋል። ሞዲ ፕሬዝደንት ትረምፕ ሁለተኛውን የሥልጣን ዘመናቸውን ከጀመሩ ወዲህ ኋይት ሃውስን ሲጎበኙ ይህ የመጀመሪያቸው ነው። ትረምፕ በአሜሪካ የንግድ አጋሮች ላይ አጸፋ ቀረጥ እንደሚጣል አመልክተዋል። ህንድ ቀረጦቹን ለመከላከል ጥረት ስታደርግ መቆየቷን ጠቅሳ አኒታ ፓወል ከኋይት ሐውስ ያሰናዳችውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ። Read more