የኦክላሆማ ግዛት ትምህርት ቤቶች የተማሪዎችን የኢሚግሬሽን ኹኔታ ለመመዝገብ ዐቅደዋል
newsare.net
በዩናይትድ ስቴትስ የኦክላሆማ ግዛት ሕግ አውጭዎች፣ በሕዝብ ትምህርት ቤቶች ውስጥ የተማሪዎችንና የወላጆችን የኢሚግሬሽን ኹኔታ መረጃን የማሰባሰብ ሥራ ለመየኦክላሆማ ግዛት ትምህርት ቤቶች የተማሪዎችን የኢሚግሬሽን ኹኔታ ለመመዝገብ ዐቅደዋል
በዩናይትድ ስቴትስ የኦክላሆማ ግዛት ሕግ አውጭዎች፣ በሕዝብ ትምህርት ቤቶች ውስጥ የተማሪዎችንና የወላጆችን የኢሚግሬሽን ኹኔታ መረጃን የማሰባሰብ ሥራ ለመጀመር የሚያስችለውን ዕቅድ እየተመለከቱ ናቸው። በአንጻሩ አንዳንድ የአካባቢ ትምህርት ቤት ሓላፊዎች፣ የቀረበውን ሕግ ተፈጻሚ ለማድረግ ፈቃደኛ እንደማይኾኑ በመናገር ላይ ናቸው። ስካት ስተርንስ ከኦክላሆማ ዳሪያ ቨርሺሌንኮ ተከታዩን ያጠናቀረውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ። Read more