newsare.net
በዋሺንግተን ዲሲ እና አካባቢው የሚኖሩ ትውልደ አፍሪካዊያን፣ የአህጉሪቱን የአትሌቲክስ ስኬት እና ታሪክ እየዘከሩ፣ አብሮነታቸውን ያድሱበት ዘንድ ያለመውየስድስተኛው የታላቁ የአፍሪካ ሩጫ ቅኝት
በዋሺንግተን ዲሲ እና አካባቢው የሚኖሩ ትውልደ አፍሪካዊያን፣ የአህጉሪቱን የአትሌቲክስ ስኬት እና ታሪክ እየዘከሩ፣ አብሮነታቸውን ያድሱበት ዘንድ ያለመው ዓመታዊው «ታላቁ የአፍሪካ ሩጫ» በሳምንቱ መገባደጃ በአሌክሳንድሪያ ቨርጂኒያ ተከናውኗል። ከስፖርት መድረክነት ባሻገር ትውልደ ኢትዮጵያውያን በተለያዩ ሰብዓዊ ተልዕኮዎች ውስጥ ፊት መሪ እንዲሆኑ የሚያበረታታው መርሐ ግብር የተከናወነው ለስድስተኛ ጊዜ ነው። Read more