newsare.net
በክርስትና ሃይማኖት ተከታዮች ዘንድ በአደባባይ ከሚከበሩ ሃይማኖታዊ በዓላት መካከል አንዱ የሆነው የእየሱስ ክርስቶስ የጥምቀት በዓል እሑድ ጥር 11 ቀን 2017 ዓ.በአስመራ ከተማ በጥምቀተ ባሕር የተከበረው ጥምቀት
በክርስትና ሃይማኖት ተከታዮች ዘንድ በአደባባይ ከሚከበሩ ሃይማኖታዊ በዓላት መካከል አንዱ የሆነው የእየሱስ ክርስቶስ የጥምቀት በዓል እሑድ ጥር 11 ቀን 2017 ዓ.ም. በመላው ኤርትራ በተለያዩ ሃይማኖታዊ ክንዋኔዎች በአስመራ ከተማ ጥምቀተ ባህር ላይ ተከብሯል። የአከባበር ሥነ ሥርዐቱ ምን ይመስል እንደነበር ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ። Read more